Ms. 14 Amesetu A᾽emāda Mesṭir; Bāhera Ḥāsab; Nags

Item Overview
- Title
- Ms. 14 Amesetu A᾽emāda Mesṭir; Bāhera Ḥāsab; Nags
- Alternative title
-
The Five Pillars of Mystery, Computus of Ethiopian Calendar; Hymns to God and Saints
Amesetu A'emada Mesetir
ነግሥ
አንቀጸ ንስሐ
Bahera Hasab
Negs
ባህረ ሐሳብ
አምስቱ አዕማደ ምሥጢር
Computus of Ethiopian Calendar - Uniform title
- The Five Pillars of Mystery; Computus; Hymns
- Date Created
- Late 19th c.
- Place of Origin
- Ethiopia
- Language
- Ethiopic
- Collection
- Ethiopic Manuscripts
Notes
- Description
-
No illustrations.
Layout: One column per page, fourteen lines of text per page.
The text is in black ink; the name of God, angels, and saints, including the scribes and the owners, and the first line of each book, is in red ink.
Most of the manuscript is composed of quires of eight leaves each. - Provenance
- P. 1: "This picture is for Aleka Hiruy" (later addition?).
- Table of contents
- Pp. 1-4 Marginalia (later day practice of Ge'ez letters and letter drafts)Pp. 5-43 The Pillars of Mystery አምስቱ አዕማደ ምሥጢር ;በስመ፡ አብ፡ ወወልድ፡ ወመንፈስ፡ ቅዱስ፡ ፩አአምላክ፡ ንዌጥን፡ ለክርስያን፡ ልጅ፡ ሁሉ፡ከሁሉ፡ አስቀድሞ፡ ሃይማኖት፡ መማር፡ ይገባዋል፡ ይሏል።ሃይማኖትስ፡ ምንድነው፡ ቢሉ፡ ፭አአዕማደ፡ ምሥጢር ፡ናቸው ፡ይሏል። ;P. 6-19 The Mystery of the Trinity ምሥጢረ ሥላሴ ;ከእነዚህ፡ አስቀድሞ፡ ምሥጢረ፡ ሥላሴ፡ መማር፡ ይገባል፡ ይሏል።ይህስ፡ እንዴት፡ ነው፡ ቢሉ፡ ማን፡ ፈጠረህ፡ ቢልህ ፡ሥላሴ፡ ይሏል። ሌላ፡ ፈጣሪ፡ የለም፡ ቢልህ፡ የለም፡ ይሏል። ;P. 19-32 The Mystery of Incarnation ምሥጢረ ሥጋዌ ;ከዚህ፡ ቀጽሎ፡ ምስጢረ፡ ሥጋዌ ፡መማር ፡ይገባል ፡ይህስ፡ እንዴት፡ ነው፡ ቢሉ፡ አዳም፡ በድሎ፡ ንስሐ፡ በገባ፡ ጊዜ፡ ጌታ፡ በ፭ሺ ካምስት ፻ዘመን፡ ወርጄ፡ ተወልጄ፡ ህማማተ፡ መስቀልን፡ ታግሼ ፡ስላተ፡ ክሼ አድንኀለሁ፡ ብሎ፡ ተስፋ፡ ሰጥቶት፡ ነበር። ;Pp. 32-34 The Mystery of Baptism ምሥጢረ ጥምቀት ;ከዚህ፡ ቀጽሎ፡ ምሥጢረ ፡ጥምቀትን፡ መማር፡ ይገባል። ይህስ፡ እንዴት፡ ነው፡ ቢሉ። ጌታ፡ ተሰቅሎ፡ ሳለ፡ ከሞተ፡ በኋላ፡ አለን፡ ሞተ፡ ብለው፡ በተሳለ፡ ጦር፡ ቢወጉት፡ ከጐድኑ፡ ጽሩ፡ ውሀ፡ ተጌንተዋል።በዚህ፡ ውሀ፡ ብትጠመቁ፡ በአዳም፡ የሄደ፡ ልጅነት ፡ይመለስላቹሀል፡ ብሎናልና። ;Pp. 35-37 The Mystery of Holy Communion ምሥጢረ ጥምቀት ;ከዚህ ቀጽሎ ምሥጢረ ቊርባንን መማር ይገባል ይህስ እንዴት ነው ቢሉ ጌታ ዓርብ ሊሰቀል አሙስ ማታ ለራት ብለው ካመጡለት ኅብስት ወይን መርጦ አንሥቶ ይዞ ባርኮ ቀድሶ ለውጦ ነገ በመልዕልተ መስቀል የሚቆረስ ስጋየ የሚፈስ ደምየ ይህ ነው አምናቹሁ ተቀበሉት ያለዚያ ሕይወት አታገኙም ብሎ ሰጥቶችዋል በኋላም ለውጣችሁ ስጡ ብሎ ሥልጣን ሰጥቶችዋል፤ ;Pp. 37-40 The Mystery of the Resurrection of the Dead ምሥጢረ ትንሣኤ ሙታን ;ከዚህ ቀጽሎ ምሥጢረ ትንሣኤ መማር ይገባል ይህስ እንዴት ነው ቢሉ ዛሬ በዕለተ ሞት የጻድቅ ነፍስ ወደ ገነት የኃጥእ ነፍስ ወደ ሲኦል ይሄዳሉ።ሥጋቸው የሁሉ በመቃብር ይቆያልኋላ በትንሣኤ ዘጉባኤ ጌታ መጥቶ ነፍሳቸው ከስጋቸው አዋህዶ ሁሉንም ያስነሳቸዋል። ;Pp. 40-43 Conclusion (of The Pillars of Mystery) መደምደሚያ ;እፈቅድ፡ እንግር፡ ፭ቃላተ፡ አዕማዲሃ፡ለቤተ ክርስቲያን፡ ብሎ ፡ቅዱስ ፡ጴጥሮስ ፡የተናገረላቸው፡ ፭አዕማደ፡ምሥጢር፡ እነዚህ ናቸው። ;Pp. 43-56 Articles of Penance አንቀጸ ንስሐ ;በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩አምላክ አንቀጸ ንስሐ ዘተቀድሐ ም ፹ወ፩ መጻሕፍት ዘይቦ ቀሲስ ;
Physical Description
- Extent
- 120 Pages
- Dimensions
- 122 mm x 85 mm x 29 mm
- Support
- Vellum and wooden boards
- Binding note
- Wooden boards.
Find This Item
- Repository
- University of California, Los Angeles. Library Special Collections
- Local identifier
- Ms. 14
- ARK
- ark:/21198/zz001dv2fk
- Manifest url
-
Access Condition
- Rights statement
- public domain
- Rights contact
- UCLA Charles E. Young Research Library Department of Special Collections, A1713 Young Research Library, Box 951575, Los Angeles, CA 90095-1575. E-mail: spec-coll@library.ucla.edu. Phone: (310)825-4979